ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።
በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ምክንያት በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣ በቅዳሜና እሁድ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለመማር የማመልከቻ ጊዜ እስከ ጥቅምት 30/2015 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24