Get Mystery Box with random crypto!

#ትምህርት_ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ ፦ በተለያዩ አካባቢዎች #ከሰላም እና #ፀጥታ ጋር ተያይዞ | Ethiopia 24

#ትምህርት_ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ ፦ በተለያዩ አካባቢዎች #ከሰላም እና #ፀጥታ ጋር ተያይዞ #መፈተን_የማይችሉ እና ከሀገር የወጡ የኮሚኒቲ ተማሪዎች በአጠቃላይ 56,000 ተማሪዎች ሲሆኑ በቀጣይ #ሁለተኛ ዙር ፈተና ይዘጋጅላቸዋል ።

- አሁን ለፈተና ለማይቀመጡ 56 ሺህ ተማሪዎች በአንድ ወር ውስጥ ለፈተናው እንዲቀመጡ ይደረጋል።

- ከመስከረም 30 ጀምሮ የሚሰጠው ብሄራዊ ፈተና ዝግጅት እና ህትመት በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ነው።

- ተማሪዎችን ወደ ተመደቡባቸው አካባቢዎች የሚያደርሷቸው የክልል የፀጥታ አካላት ሲሆኑ በዩኒቨርሲቲዎች የጥበቃና ፍተሻ ስራን የሚሰሩት #የፌዴራል_ፖሊስ አባላት ናቸው። (ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ - የትምህርት ሚኒስትር , WMCC/ኢብኮ)

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24