1 ሚሊዮን ደንበኞቼን ሸልማለሁ " - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ " በ14 ሳምንታት ውስጥ 1 ሚሊዮን ደንበኞቼን ሸልማለሁ " ብሏል። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ለአዳዲስ እና ነባር ለሆኑ ደንበኞቹ " ተረክ በጉርሻ " በሚል የሽልማት መርሐግብር መጀመሩን አስታውቋል። በዚህ መርሐግብር አንድ ሚሊዮን ደንበኞችን ሸልማለው ብሏል። የሽልማት መርሐግብሩ በየሁለት ሳምንቱ እና በየወሩ የሚካሄድ ሆኖ ከመጋቢት 27 እስከ ሰኔ 27 እንደሚቆይ ተገልጿል። ሽልማቱ ምንድን ነው ? read here https://bit.ly/3KftuWC Safaricom 1.3K views11:46