ማስታወቂያ ለተከበራችሁ ተገልጋዮቻችን በሙሉ፦ የፓስፖርት አገልግሎት ለማግኘት በኦንላይን ላይ ቀጠሮ አስይዘንላቹ በተለያየ ምክንያት ቀጠሯችሁ ያለፈባችሁ ተገልጋዮች ከዚህን ቀደም በቅጣት በማንኛውም የስራ ቀን አገልግሎት ስታገኙ መቆየታችሁ ይታወቃል። ሆኖም ከፊታችን ሰኞ ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ሰዓት አርብ አርብ ቀን ብቻ በቅጣት አገልገሎት የምታገኙ መሆኑን አውቃችሁ በዕለቱ ብቻ እንድተገኙ እናሳውቃለን።
ለ በለጠ መረጃ Join Our Telegram Channel
ሊንኩን ተጭነዉ ቤተሰብ ይሁኑ
https://t.me//Ethiogood
https://t.me//Ethiogood
https://t.me//Ethiogood