የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
685
የሰርጥ መግለጫ
Ethiopian Airlines, is Ethiopia's flag carrier and is wholly owned by the country's government. EAL was founded on 21 December 1945 and commenced operations on 8 April 1946
CEO: Mesfin Tasew Bekele (Mar 23, 2022–)
Founded: Dec,21,1945.
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
2
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-06-28 14:28:24
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንጊዜም ለመንገደኞቹ ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ይተጋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
148 viewsedited 11:28
2022-06-27 16:02:59
እንዳያመልጥዎ! የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሕንድ ቸናይ ለሚበሩ መንገደኞች እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2014 ዓ. ም የሚቆይ የ 20 በመቶ የትኬት ዋጋ ቅናሽ አድርጓል። ትኬትዎን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ ወይም በድረ ገፃችን ይቁረጡ:: ለተጨማሪ መረጃ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ ::
https://www.ethiopianairlines.com/en-et/flash-sales-discount-on-web-and-mobile-app
184 viewsedited 13:02
2022-06-24 13:36:50
የሲሺየልስ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ክቡር ዋቭል ራምካላዋን እና ቀዳማዊት እመቤት ክብርት ወ/ሮ ሊንዳ ራምካላዋን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸውና ተቀብለን በማስተናገዳችን ክብር ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
231 viewsedited 10:36
2022-06-24 13:36:02
በእድሳት ላይ የነበረው የዱባይ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሰሜናዊ ክፍል እድሳቱ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት በመደረጉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሶስት እለታዊ በረራዎቹን ከዱባይ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (DXB) ተርሚናል 1 እንደሚያደርግ በደስታ ይገልፃል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
212 viewsedited 10:36
2022-06-17 10:14:51
ወደ 127 አለም ዓቀፍ መዳረሻዎቻችን ከእኛ ጋር ይብረሩ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
292 viewsedited 07:14
2022-06-15 09:28:48
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2022 የAPEX Regional Passenger Choice ሽልማት ላይ በአፍሪካ 'Best Entertainment ' እና 'Best cabin service ' ዘርፎች አሸናፊ ሆኗል። በአየርላንድ ደብሊን ከተማ ውስጥ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርዓት ; ተሳፋሪዎች ምርጥ የሚሏቸውን አየር መንገዶች ለምርጫ የሚያቀርቡበት እና ደረጃን የሚሰጡበት ሲሆን የዘንድሮው ሽልማት ከአንድ ሚሊዮን በላይ በረራዎች እና ከ600 በላይ በሆኑ አየር መንገዶች የባለ አምስት ኮከብ ደረጃ መመዘኛን በመጠቀም በአለም ዙሪያ በተጓዙ መንገደኞች የተሰጠ ደረጃ ነው። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
288 views06:28
2022-06-15 09:23:21
ከእኛ ጋር ይብረሩ ፣ የምቹ መስተንግዷችን ተጠቃሚ ይሁኑ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
218 viewsedited 06:23
2022-06-13 14:17:10
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርባስ ኤ350 የበረራ መቆጣጠሪያ ክፍል ውስጥ ከካፒቴን ቴዎድሮስ ጋር ፤ ምርጫዎ ስላደረጉን እናመሰግናለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
249 viewsedited 11:17
2022-06-07 14:42:43
በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ምቹ እና ዘመናዊ ከሆነው አገልግሎታችን ጋር እንጠብቅዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
353 viewsedited 11:42
2022-06-06 09:19:41
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ በፊት ሲሰጥ የነበረውን የአውሮፕላን ውስጥ የገመድ-አልባ ኢንተርኔት አገልግሎት (Wi-Fi) ወደ ተጨማሪ አውሮፕላኖች ያስፋፋ መሆኑን ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል። በዚህም መሠረት ደንበኞች አገልግሎቱን በቦይንግ 777፣ቦይንግ 787 እና ኤርባስ A350 ሲበሩ ማግኘት ይችላሉ። ይህን አገልግሎት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ ገጽ ፣ ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ፣ በትኬት ቢሮዎች፣ የመሳፈሪያ ቅፅ ሲወስዱ እንዲሁም በበረራ ላይ ባመችዎት የክፍያ መንገድ መግዛት ይችላሉ።
346 viewsedited 06:19