ለመምህራን፣ተማሪዎች፣የተማሪ ወላጆች ጉዳዪ:- የትምህርት ማጠቃለያን ይመለከታል 1ኛ. የ8ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ከሰኔ 26-27/2015 ዓ. ም 2ኛ. የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ከሰኔ 28-29/2015 ዓ. ም ️የፈተና መርሐግብሩንና ሌሎች ተያያዥ የመረጃ ለውጦች ከተደረጉ ወይም ማሻሻያዎች ካሉ እየተከታተልን የምናሳውቃችሁ ይሆናል። 89 views04:56