አሁን ከደቂቃዎች በፊት ዲያሪዮ አስ ባወጣው ዘገባ ሪያል ማድሪድ ለጁዴ ቤሊንግሃም 140 ሚልየን ዩሮ ለመክፈል መዘጋጀቱን ይፋ አድርጓል ። ሪያል 100 ሚልየን ዩሮውን በቀጥታ ለዶርትሙንድ የሚከፍል ሲሆን ቀሪውን 40 ሚልየን የተጫዋቹ ብቃት እየታየ እንደሚከፍል ነው ዲያሪዮ አስ በዘገባው ላይ የገለፀው ከቀናት በፊት Espn ሪያል ማድሪዶች ከመቼውም ጊዜ በላይ ጁዴ ቤሊንግሃም እነሱን እንደሚቀላቀል ሙሉ ለሙሉ ተማምነዋል እርግጠኞችም ናቸው ። ሲል መዘገቡ ይታወሳል @ETHIO_REAL_MADRID_14 @ETHIO_REAL_MADRID_14 ግሩፓችንን ይቀላቀሉ https://t.me/+Uogf2-3bOBjpolkk 2.2K viewsAbđįmãdrįdištâ , 08:28