የማንቸስተር ሲቲው የ19 አመቱ የአካዳሚ አማካኝ ሼአ ቻርለስ በቦርሺያ ዶርትመንድ እየታየ ነው። ቻርለስ: " በውድድር አመቱ መጨረሻ የሚሆነውን እናያለን በማን ሲቲ መቆየት እፈልጋለሁ ዋናው ግቤ ይህ ነው ነገር ግን የወደፊቱን ማንም አያውቅም" ሲል ተናግሯል ። SHARE @ETHIO_MANCITY SHARE @ETHIO_MANCITY #EMC FOR ETHIOPIANS ! 346 viewsƦɪʏᴀᴅ ɴᴇʙᴀ , edited 14:46