ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር በማስፈለጉ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት /5/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዝርዝሩን ለማየት https://www.facebook.com/ethjobvacancy/posts/pfbid07vsCzirpqZNoy9KWJZXiqSUsbXDtEW4atiWPxX3pWDXziqMGtA5ZaQTXG1EBThbJl @ethio_job_vacancy @ethio_job_vacancy 4.5K views11:02