ኢዲዩ ራንክ የተሰኘው ድህረ-ገጽ አደረኩት ባለው ጥናት መሰረት 5 ኮምፒዩተር ሳይንስ የሚያስተምሩ ካምፓስኦችን በደረጃ አስቀምጧል በዚህም መሰረት ፦ 1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ #1 ከኢትዮጵያ #50 ከአፍሪካ #2179 ከአለም 2. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ #2 ከኢትዮጵያ #128 ከአፍሪካ #4088 ከአለም 3. ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ #3 ከኢትዮጵያ #137 ከአፍሪካ #4190 ከአለም 4. ጅማ ዩኒቨርሲቲ #4 ከኢትዮጵያ #150 ከአፍሪካ #4304 ከአለም 5. አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ #5 ከኢትዮጵያ #161 ከአፍሪካ #4435 ከአለም @ethio_computer_science 866 views07:09