የኢንተር ዳይሬክተር አውሲሊዮ፡ “ሉካኩ ወደዚህ እንዲመለስ እንደምንፈልግ ያውቃል። መፍትሄ ለማግኘት እየሞከርን ነው። እሱ የቼልሲ ነው ። በውሰት እንደማይገኝ ደግሞ ነግረውናል። ለቋሚ ዝውውር ሁኔታዎችን እየፈለግን ነው። በሚቀጥሉት የዝውውር ቀኖች ምን እንደሚፈጠር እናያለን። Fabrizio Romano @ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA 3.6K viewsEphrem, edited 20:29