የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
962
የሰርጥ መግለጫ
በዚህ ቻናል የተለየዩ መራጃዎችን ማላትም መፅሀፍትን እና የተለየዩ ጊቢዎችን መረጃ ፈጣን በሆና መልኩ እናቀርባለን
👇👇👇👇👇
@ethio_Campuss 👈👈👈
@ethio_campuss 👈👈👈
@ethio_campuss 👈👈👈
👆👆👆👆👆👆👆
🎓 በተማሪዎች ለተማሪዎች 🎓
📩ለማነኛውም ሀሳብ እና አስተያየት:
@Ethio_campuss_bot👈👈👈
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-06-14 10:28:37
#DebarkUniversity
የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ሰኔ 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል።
ዩኒቨርሲቲው በተገለጹት ቀናት ከጎንደር እስከ ደባርቅ የትራንስፖርት አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገልጿል።
በተገለጹት ቀናት በጎንደር ፒያሳ መስቀል አደባባይ እና አዘዞ አይራ መገንጠያ በመገኘት አገልግሎቱን መጠቀም ይቻላል ተብሏል።
@ethio_campuss
@ethio_campuss
@ethio_campuss
565 views07:28
2022-06-13 16:30:16
#BDU
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ በ7 ቋንቋዎች
፦
- አማርኛ፣
- አፋን ኦሮሞ፣
- ግዕዝ፣
- እንግሊዝኛ፣
- ቻይንኛ፣
- አረብኛ እና ፈረንሳይኛ መልዕክት አስተላልፏል ።
ዩኒቨርሲቲው አሁን ላይ በሰባቱም ቋንቋዎች በተለያየ ደረጃ ተማሪዎችን እያሰለጠነ የሚገኝ ትልቅ ተቋም ሆኗል፡፡
Via Bahir Dar University
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethio_campuss
@ethio_campuss
@ethio_campuss
592 views13:30
2022-06-04 13:27:41
#DebarkUniversity
በ2014 ዓ/ም ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከሰኔ 8-9 ቀን 2014 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@ethio_campuss
@ethio_campuss
@ethio_campuss
747 views10:27
2022-05-27 10:08:44
#JinkaUniversity
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር የተመደባችሁ የ2014 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ከግንቦት 25-26/2014 ጥሪ ማስተላለፉ ይታወሳል። በመሆኑም የተማሪዎችንና የተማሪ ወላጆችን ድካምና እንግልት ለመቀነስ ሲባል እስከ ኮንሶና አርባምንጭ ከተሞች የነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት መወሰኑን ስናሳውቃችሁ በደስታ ነው።
በዚህም መሠረት በሁለቱም ማእከላት ማለትም በኮንሶና አርባምንጭ ከተሞች የሚያስተባብሩ ኮሚቴዎች የተዋቀሩ ሲሆን የአስተባባሪዎችን አድራሻ በዚሁ በዩኒቨርሲቲው የፌስቡክ ገፅና የቴሌግራም ቻናል t.me/JKUPIR ላይ የምናስቀምጥላችሁ ይሆናል።
#ዩንቨርሲቲው
@ethio_campuss
@ethio_campuss
@ethio_campuss
925 views07:08