Get Mystery Box with random crypto!

#JimmaUniversity ጅማ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ | ከልበዦ

#JimmaUniversity

ጅማ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ የቅድመ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።

ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎቹ ምዝገባ ኅዳር 06 እና 07/2014 ዓ.ም ይከናወናል ማለቱ አይዘነጋም።

ምዝገባው ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

@@ETHELCTRIC@ETHELCTRIC