የአርሰናል ዝውውር እንደሚታወቀው ዛሬ ከሳታት ቆይታ በኋላ የዝውውር መስኮቱ ይዘጋል ክለባችንም በዝውውሩ በሰፊው ተጫዋቾችን ካስፈረሙ ክለቦች ተርታ አንዱ ነው አሁን ላይም የአስቶን ቪላው ተጫዋች ዳክላስ ልዊዝ ለማስፈረም ከጫፍ ደርስዋል እየተባ ይገኛል የዳክለስ መምጣት ጥቅሙ አንደኛ ጥቅሙ አርሰናል በመሀል ቦታ አስጊ ሁኔታ ላይ መሆኑንን ከጨዋታ ጠዋታ እየተመለከትን መተናል አና በእሌሊ እንደማይዘለቅ ተረድተናል ሉካንጋም ቢሆን ሁሌ ጥሩ ይሆናል ብሎ መደምደም ይከብዳ በእድሜም ትንሽ ስለሆን ስህተት ሊሰራ ይችላል ፓርቴም ቢሆን ለመጎዳት ቅርብ የሆነ ተጫዋች ነው ዳክላስ እድሜው 24 ላይ ስለሆነ ከክለብ ፕሮጀክት ጋርም አብሮ ሚሆድ ተጫዋች ነው ነገር ግን ከሡ በፊት ይመጣል የተባለው ቴሌማንስ እንዴት ሳይመጣ ቀረ ላይመጣ ነገርስ ስሙ ከኛ ጋር በሰፊው ከኛ ጋር ተያይዞ ቀረ አርሰናል ከበፊትም ጀምሮ የንስር አይን ነው ያለው ይባላል ግን ያየውን ተጫዋች ወይ በሌላ ክለብ ይነጠቃል ወይ ሳያስፈርም ይቀራል እሡ ቀድሞ ያየውን ተጫዋች ይነጠቃል በቻ አሁን ያለፈው አልፋዋል እና አርሰናል የዳክላስ ዝውውር ካልጨረሰ እመኑኝ ክለባችን ትልቅ ቀውሱስጥ ይገባል በመሀል ሜዳው በኩል እስካሁን ቶፕ ሲክስ ሚባሉ ክለቦች አልገጠሙን አሁን ግን ከፊታችን ሳምንት ጀምሮ ከዩናይትድ የምንጀምር ይሆናል ጥሩ ሁሉ ለተወዳጁ ክለባችን አርሰናል @ETH_GUNNERS 510 viewsWINNER, edited 18:34