Get Mystery Box with random crypto!

ነጻ የትምህርት እድል የአፍሪካ የከተማ ማእከል ( African centre for cities) በ | Ethiopian Construction Work Professionals - ETCONp

ነጻ የትምህርት እድል

የአፍሪካ የከተማ ማእከል ( African centre for cities) በጀርመን መንግስት በሚመራው በ DAAD በኩል ለ 2024 የትምህርት ዘመን የነጻ የትምህርት እድል ጥሪ ያደርጋል፡፡

ይህ ጥሪ ከሰሀራ በታች ላሉ አገራት ነዋሪ አምስት ተማሪዎች በኬፕታውን ዩኒቨርስቲ ደቡብ አፍሪካ የሚሰጥ የኤም ፊል ሳውዘርን ኧርባኒዝም ( ማስተርስ ኢን ኧርባን ስታዲስ) ዲግሪ መርሀግብር ነው፡፡

የ DAAD የመጨረሻ ማመልከቻ April 27th, 2023 ሲሆን ሙሉ ዝርዝሩን ከታች በተያያዘው ማስፈንጠርያ ይመልከቱ፡፡

https://www.africancentreforcities.net/daad-call-for-scholarship-applications-2024/

@etconp