ለተማሪዎች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በ30/08/2014 በመስቀል አደባባይ የማስስፖርት ፕሮግራም ስላለ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ላይ ትምህርት ቤት በመገኘት በተዘጋጀው መኪና ወደ ቦታው እንድትሄዱ ሲል ትምህርት ቤቱ ጥሪውን ያስተላልፋል። 1.7K views04:26