and That made me think we Christians ለካ በደምብ ክርስቶስን መምሰል አልገባንም ለካ እሱን መምሰል ማለት የራስን መልክን ማጥፋት ነው ባለን አቅም ሙጭጭ አድርገን እሱን ፊታችን ላይ ለመሳል መጣጣር ነው ፍጥረታዊ ሰው እንኳ ለማያውቀው አንድ ተራ ሰው እንዲህ ከሆነ እኛማ አብዝቶ ለሚያቀን ደግሞ ለሚወደን እንዲህ አለመሆናችን ያሳዝናል
Like Augustine said " Christian is a mind through which Christ thinks,a heart through which christ loves,a voice through which christ speaks,a hand through which christ helps."