በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ህክምና ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጤና ትምህርት ቤት MPH ትምህርት አመልክታችሁ ያለፋችሁ ምዝገባ የሚከናወነው ኅዳር 01 እና 02/2015 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። የማኅበረሰብ ጤና ሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱ በ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በቅዳሜና እሁድ መርሃ ግብር የሚሰጥ ይሆናል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 670 viewsedited 06:43