አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። ዩኒቨርሲቲው በዘጠኝ ካምፓሶቹ ከ38 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል። ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ Credit: tikvah 1.7K viewsedited 06:46