አሁን በሊቨርፑልና RB ሊፕዚንግ መሀል በተደረገ ጨዋታ ሊቨርፑል ጨዋታውን 5 ለ 0 መርታት ሲችል አዲሱ ፈራሚያቸው ኑኔዝ 4 ግቦችን በማስቆጠር ሲተቹት ለነበሩት የእንግሊዝ ሚዲያዋች ማንነቱን አሳይቷል። https://t.me/EBC_TV_SPORT_NEWS 313 viewsedited 19:13