የሊቨርፑል ተጫዋች የነበረው ሮቢ ፉለር፡- "#ክርስትያኖ_ሮናልዶ ማድረግ ያለበትን ስራ በሙሉ አሳክቷል ወደ ዩናይትድ የመጣዉ ጎሎችን ለማስቆጠር ነዉ ስራዉም ነበር።" ንግግሩን በመቀጠል፡- "በማንቸስተር ዩናይትድ ሽንፈት ተጠያቂው #ክርስቲያኖ አልነበረም። ከዚህ በላይ ይገባው ነበር፣ በግሉ ጥሩ ውጤት አስመዝግቧል፣ ግን በዙሪያው ባሉ የቡድን አጋሮቹ ደስተኛ አይመስለኝም።" https://t.me/EBC_TV_SPORT_NEWS 456 viewsedited 16:27