Get Mystery Box with random crypto!

Ethio-American Medical Trainings( CPD ) & Health consultancy Institution.

የቴሌግራም ቻናል አርማ eahci — Ethio-American Medical Trainings( CPD ) & Health consultancy Institution. E
የቴሌግራም ቻናል አርማ eahci — Ethio-American Medical Trainings( CPD ) & Health consultancy Institution.
የሰርጥ አድራሻ: @eahci
ምድቦች: ጤና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.68K
የሰርጥ መግለጫ

Ethio-American CPD Center & Health consultancy is Accredited organization in All regions in Ethiopia by MOH .
Service Offers
*Local & International Trainings , Researches,Consultancy & Health Tourism
*Teams of 30 specialists & 20PHS

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 11:20:50
428 views08:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 08:27:52 በቅርቡ የሞያ ፈቃድ ለምታድሱ (CPD) -በሁሉም ክልሎች ላላችሁ
-በዚህ ሳምንት መጨረሻ ይጀመራል
አሁን ይደውሉ ይመዝገቡ -------------------------------------------------
Title -Pain Management
ለ -Doctors (All type), ,Nurse ,HO , Anesthesia ,, Midwifery , psychiatry , Physiotherapist
(15 CEU ) - በ1950 ብር ብቻ።
0965412222
0968670067
0942404444
0462124400
Ethio-American CPD center .
T.me/eahci
132 views05:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 23:01:07
#Vacancy
ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ለተለያዩ ጤና ባለሞያዎች ያወጣው የስራ ማስታወቂያ
4.6K views20:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 18:13:38 PHD -Scholarship for Ethiopian Students in Germany

https://www.facebook.com/100001880550989/posts/pfbid02xE8xQGoha2im9SpEeoB3Lwd9qLLmpUZjeatrMuitfJfuLVoH1uXm6H1NHhMUDbokl/?app=fbl
1.7K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 12:38:55 መልካም ዜና በደቡብ ÷ሲዳማና ኦሮሚያ አካባቢ ለምትገኙ ጤና ባለሞያዎች ።

#የግርዛት_ክህሎት ስልጠና  በሀዋሳ መስከረም 8-12/2015 አ.ም ድረስ
==================
➽የግርዛት ክህሎት ስልጠና (በቀለበትና ያለቀለበት - Ring /Without Ring-cut ) ስልጠና
ምዝገባ -ለተከታታይ 10 ቀናት ብቻ።
የስልጠና ቦታ-Ethio-American CPD Center Hawassa Branch(Atote) & Selected hospitals
አዘጋጅ-Ethio-American  Health Consultancy & CPD Center.
➸ሰልጣኞች-GP,HO,Nurse,Midwifery
Call & Register                     
           Office       0968670067
           Office       0965412222
          Office        0462124400
Be Skilled , Get Certificate ! 15 CEU
ማስታወሻ :-የሰልጣኞች ቁጥር 12 ብቻ መሆኑን እየገለፅን ቀድመው  የተመዘገቡ ብቻ የሚስተናገዱ መሆኑን እናሳውቃለን።
Follow  us @EAHCI
14.6K views09:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 12:29:44 በቅርቡ የሞያ ፈቃድ ለምታድሱ (CPD) -በሁሉም ክልሎች ላላችሁ
-በዚህ ሳምንት መጨረሻ ይጀመራል
አሁን ይደውሉ ይመዝገቡ -------------------------------------------------
Title -Pain Management
ለ -Doctors (All type), ,Nurse ,HO , Anesthesia ,, Midwifery , psychiatry , Physiotherapist
(15 CEU ) - በ1950 ብር ብቻ።
0965412222
0968670067
0942404444
0462124400
Ethio-American CPD center .
T.me/eahci
14.0K viewsedited  09:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 07:30:15
Vacancy
1.6K views04:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 20:55:50
#SNNPR,Saula hospital ,Surgeon & OBGYN specialist needed
552 views17:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 20:53:48 SCHOOL OF MEDICINE
DEPARTMENT OF MICROBIOLOGY, IMMUNOLOGY, AND PARASITOLOGY
ST.PAUL’SHOSPITALMILLENNIUMMEDICALCOLLEGE

Application for the academic year 2022
Master of Science in Medical Microbiology
 Candidates must be holders of a first degree (BSc) in medicine, medical laboratory technology, medical laboratory sciences, biology, veterinary medicine, microbiology, biomedical sciences
 Candidates should have a CGPA of 2.0 and above
 Should bring a letter of sponsorship from the government hosting institute or self-sponsor applicants should enter a commitment to pay the cost of the training. Self-sponsor students will pay 1,400 birrs per credit hour and should cover research-associated expenses.
 Copy of Degree and transcript
 Two Recommendation letters
 Registration fee 200 birrs (CBE account 1000006577192)
 Application date: August 22 to September 19, 2022
 Exam date: October 3, 2022
 Place: St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC)
Remarks: Master of Science in Medical Microbiology is a 2-year regular program; first-year course work and a second year full of research work.

School of Medicine ( Microbiology): 197.156.83.153/msbio

@healthinovation
491 views17:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 20:41:04 የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም በመደበኛ (Regular) እንዲሁም በቅዳሜ እና እሁድ (Weekend) የትምህርት ኘሮግራም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት የመመዝገቢያ መስፈርቶች እና ሌሎች አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

1. ስልጠና የሚሰጥባቸው የትምህርት መስኮች፣
በ General Master of Public Health
በ Master of Public Health in Epidemiology
በ Master of Public Health in Public Health Nutrition
በ Masters of Public Health in Field Epidemiology (Medical and Lab track) –
ለ ፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ትምህርት ኮሌጁ ትምህርት የሚሰጠው በሬጉላር ትምህርት ብቻ ሲሆን በጤና ጥበቃ እና ከስሩ ባሉት የክልል ጤና ቢሮዎች በኩል ለተላኩ በቻ ይሆናል፡፡
2. የመመዝገቢያ መስፈርቶች / Admission Criteria
ሀ. እውቅና ካለው የትምህርት ተቋም የመጀመሪያ ዲግሪ በ (health officer, nurse, midwifery, medical doctor, environmental health, health education, pharmacist, anesthesia, medical laboratory technology, health informatics, human nutrition and psychiatry) የተመረቀ/የተመረቀች፣
ለ. በመጀመሪያው ዲግሪ ቢያንስ CGPA 2.00 ወይም CGPA 3.00 በሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ላት  እና የተሟላ የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ የምትችል/የሚችል፣/Student copy & Degree/፣
ሐ. ከተመረቀ/ች በኃላ ቢያንስ ሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ላት/፣ 
መ. ከሚሰሩበት መሰሪያ ቤት የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
ሠ. ኮሌጁ የሚያዘጋጀውን የፅሑፍ /written/ እና የቃል /Interview/ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
ረ. በስፖንሰር ሺኘ የሚማሩ ተማሪዎች የስፖንሰር ሺኘ ደብዳቤ ከሚሰሩበት መ/ቤት ማቅረብ  የሚችል/የምትችል፣
ሰ. ከፊልድ ኢፒዲሞሎጂ ውጪ በመደበኛ (Regular)ኘሮግራም የግል ስፖንሰር(Self-sponsor )ተማሪዎችን በክፍያ በኮታ የምናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ሸ. ሁለት የድጋፍ ደብዳቤዎች፤ አንድ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ለኮሌጁ የተፃፈ እና አንድ የአካዳሚክ /Academic supervisor/ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
ቀ. ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት ከተማሩበት ዩኒቨርስቲ የትምህርት ማስረጃ /Official Transcript/
ማቅረብ የሚችል/የምትችል፡፡
ምዝገባው የሚካሄደው፡- online በኮሌጁ ድህረ ገጽ www.sphmmc.edu.et መሆኑን
                                     እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ምዝገባው የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 5፣ 2015 ዓ.ም /September 15, 2022/ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት ሲሆን በተጨማሪም የመመዝገቢያ የማይመለስ 350 /ሶስት መቶ ሃምሳ/ ብር በኮሌጁ አካውንት ቁጥር (1000006577192) መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡
2. አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
3. የፅሑፍ /written/ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡ መስከረም 14፣ 2015 ዓ.ም /September 24, 2022/
4. የቃል /Interview/ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡ መስከረም 23-24 ፣ 2015 ዓ.ም /October 3-4, 2022/
5. ቦታ፡ የቅ/ጳ/ሆ/ሚ/ሜ/ኮሌጅ

ለበለጠ መረጃ ፡- የኮሌጁ ሬጅስትራር ስልክ ቁጥር 0118 96 51 25 ወይም 971 ላይ
                         ይደውሉ፡፡
Please use the following link to register: https://197.156.83.153/mph-reg/
And while using the link please choose the advance option which comes during connecting with the link.
የሴቶች ስኮላርሺፕ በመደበኛ የማስተር ፕሮግራም /Female Scholarship to Regular Master’s Program for the 2022/23 Academic Year/
የቅ/ጳ/ሆ/ሚ/ሜ/ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም በመደበኛ (Regular) ፕሮግራም የላቀ ውጤት ላላቸው ሴት ተማሪዎች የድህረ ምረቃ ስኮላርሺፕ ይሰጣል። መርሃግብሩ በመጀመሪያ ዲግሪ ጥሩ የትምህርት አፈጻጸም ያላቸውን ተማሪዎች ያካትታል፡፡ የስኮላርሺፑ አሸናፊዎች ከትምህርት ክፍያ ነጻ ይሆናሉ።

የመመዝገቢያ መስፈርቶች / Admission Criteria
ሀ. እውቅና ካለው የትምህርት ተቋም የመጀመሪያ ዲግሪ በ (health officer, nurse, midwifery, medical doctor, environmental health, health education, pharmacist, anesthesia, medical laboratory technology, health informatics, human nutrition and psychiatry) የተመረቀች
ለ. በመጀመሪያው ዲግሪ ቢያንስ CGPA 2.75 ያላት እና የተሟላ የትምህርት ማስረጃ /Student copy & Degree/ ማቅረብ የምትችል
ሐ. ኮሌጁ የሚያዘጋጀውን የፅሑፍ/written/ እና የቃል /Interview/ ፈተና ማለፍ የምትችል
መ.  ሁለት የአካዳሚክ /Academic supervisors/ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችል፣
ሠ. ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት ከተማሩበት ዩኒቨርስቲ የትምህርት ማስረጃ /Official Transcript/ ማቅረብ         የሚችል/የምትችል፡፡
ምዝገባው የሚካሄደው፡- online በኮሌጁ ድህረ ገጽ www.sphmmc.edu.et መሆኑን
                                     እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
1. ምዝገባው የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 5፣ 2015 ዓ.ም /September 15, 2022/ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት ሲሆን በተጨማሪም የመመዝገቢያ የማይመለስ _ ብር በኮሌጁ አካውንት ቁጥር (1000006577192) መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡
2. አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
3. የፅሑፍ /written/ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡ መስከረም 14፣ 2015 ዓ.ም /September 24, 2022/
4. የቃል /Interview/ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡ መስከረም 23-24 ፣ 2015 ዓ.ም /October 3-4, 2022/
5. ቦታ፡ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ

ለበለጠ መረጃ ፡- የኮሌጁ ሬጅስትራር ስልክ ቁጥር 0118 96 51 25 ወይም 971 ላይ
                         ይደውሉ፡፡
Please use the following link to register: https://197.156.83.153/mph-reg/
And while using the link please choose the advance option which comes during connecting with the link.
755 views17:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ