+ + + "ሰላም ለቶማስ ዘአባላቲሁ ግሙድ። እስከ አስተርአየ ኅብሩ በአምሳለ ውዑይ ጉንድ። እስከ አንከረ ንጉሥ በነጽሮ ገድለ ፍድፋድ። ወሰላም ለዘምስሌሁ ሙቁሐነ ዕድ። አእላፈ ክርስቶስ ፱ቱ በፍቅድ"። ሊቁ አርከ ሥሉስ (አርኬ) የነሐሴ 24። + + + የዕለቱ የማኅሌት ምስባክ፦ "እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ። ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል። ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን"። መዝ83፥6-7። የሚነበበው ወንጌል ዮሐ 10፥1-22። + + + የዕለቱ የቅዳሴ ምስባኩ፦ "እስመ በእንቲአሁ ይቀትሉነ ኵሎ አሚረ። ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ። ንቃህ እግዚኦ ለምንት ትነውም"። መዝ 43፥22። የሚነበቡ መልዕክታት ሮሜ 8፥35-ፍ.ም፣ 1ኛ ጴጥ 5፥1-6 እና የሐዋ ሥራ 20፥28-31። የሚነበበው ወንጌል ማቴ 10፥16-42። የሚቀደሰው ቅዳሴ የሠለስቱ ምዕት ቅዳሴ ነው። መልካም የአባታች ተክለ ሃይማኖትና የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ የዕረፍታቸው በዓል ለሁላችንም ይሁንልን። አሜን #ቴሌግራም https://t.me/Zena_Semaetat_Tm #ቲዩብ https://youtube.com/channel/UC89yxfeaBqxH-9SJy5Wf9hA #ፌስቡክ https://www.facebook.com/Kes-Alemu-Sisa 59 views14:51