በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ኢትዮጵያን የሚወክለው ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያ ዙር ተጋጣሚውን አውቋል ። ክለቡ በመጀመሪያው ዙር ከዛንዚባሩ KMKM ጋር የተደለደለ ሲሆን በሁለተኛው ዙር ደግሞ ከግብፁ አል አህሊ ጋር የሚገናኝ ይሆናል። @DREAM_SPORT 6.9K viewsᴀʙᴜᴋɪ, edited 12:01