ማንችስተር ሲቲ በሻምፕዮንስ ሊግ ዕሩብ ፍፃሜ ከአትሌቲኮ ጋር በዋንዳ ሜትሮ ፖሊታኖ በነበራቸው ጨዋታ ተጫዋቾቻችሁን መቆጣጠር አቅቷችሁ ነበር በመባል በቀረበባቸው ክስ የ €14 ሺህ ዩሮ ገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል። በአንፃሩ የግጭቱ መንስኤ የነበሩት አትሌቲኮዎች ምንም ቅጣት አልተላለፍባቸውም። [ BBC Sports ] @DREAM_SPORT 5.8K viewsᴀʙᴜᴋɪ, 17:57