አንቶኒዮ ኮንቴ የስፐርስ አሰልጣኝ ከሆኑ በኋላ በፕሪሚየር ሊግ ብዙ ነጥብ መሰብሰብ እና ብዙ ጎሎችን ማስቆጠር የቻሉ ክለቦች፦ 1 ማን ሲቲ 74 ጎል ፣ 69 ነጥብ 2 ሊቨርፑል 60 ጎል ፣ 64 ነጥብ 3 ቶተንሀም 54 ጎል ፣ 50 ነጥብ @DREAM_SPORT 2.3K views Ⓥ︎Ⓐ︎Ⓝ︎ 🅜︎🅔︎🅢︎🅢︎🅘︎ , edited 12:50