የመከላከያው ግብ ጠባቂ ክሌመንት ቦዬ ግብ አስቆጥሯል ! ይህም ግብ ጠባቂውን ሚያዚያ 24 2009 ድሬዳዋ ላይ ወልዲያ ድሬዳዋ ከተማን 2-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ካሜሩናዊው ቤሊንጋ ኢኖህ ግብ ካስቆጠረ በኋላ በሊጉ ግብ ያስቆጠረ ግብ ጠባቂ ያደርገዋል። @DREAM_SPORT 1.9K viewsᴀʙᴜᴋɪ, 08:57