ካሪም ቤንዜማ በዛሬው እለት 1 ግብ ማስቆጠሩን ተከትሎ የ ራውል ጎንዛሌዝ ብላንኮን የ 323 ጎል የማስቆጠር ሪከርድ ተጋርቷል ከሱ በላይ ብዙ ግብ ያስቆጠረው ክርስትያኖ ሮናልዶ ብቻ ነው (450) ቤንዜማ በዛሬው ጨዋታ አሲስት በማድረግ ለ 1 ግብ መቆጠርም ምክንያት ነበር Simply the best ! @DREAM_SPORT 2.2K views𓃵 | 𝐀𝐛𝚍ü, edited 21:36