ነገ ፣ ቅዳሜ ፣ ሐምሌ ሰላሳ ልክ ከቀኑ ሰባት ሰዓት ሲል ጓድ Michael Aschenaki "ሸግዬ ሸጊቱ" የተሰኘ የወግ መፅሐፉን በብሔራዊ ቲያትር አዳራሽ ያስመርቃል ። እኛም እናማርቀዋለን። ታማርቁት ዘንድ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። መግቢያ ፦ በበሩ በኩል የመግቢያ ዋጋ ፦ ልክ ሰባት ሰዓት ሲል የብሔራዊ ቲያትር በር ላይ መገኘት። 9.5K views18:21