ደብረ ሲና በህዝብ ቁጥጥር ስር ዋለች በትናንትናው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኦህዴድ ሠራዊት ሲርመሰመስባት የነበረችው ደብረሲና በዛሬው ዕለት በህዝባዊ ኃይሉ ቁጥጥር ሰር ውላለች። የኦህዴድ ሠራዊት በትናንትናው ዕለት ደብረሲና ከተማን ተቆጣጥሮ ዲሽቃ፣ዙ 23 እና ሞርታር በማጥመድ በርካ ንፁሃን ዜጎች እና የቤት እንሰሳት መፍጀቱ ይታዎቃል። 1.3K viewsJosh, 21:36