Get Mystery Box with random crypto!

Don Bosco School G12(2015)

የቴሌግራም ቻናል አርማ dbcss — Don Bosco School G12(2015) D
የቴሌግራም ቻናል አርማ dbcss — Don Bosco School G12(2015)
የሰርጥ አድራሻ: @dbcss
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 640

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-02-10 14:12:25 ውድ ተማሪዎች እና ወላጆች
ነገ ቅዳሜ 3/6/2015ዓ.ም የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን።
ት/ቤቱ
618 views11:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-09 18:17:35 ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ   ወላጆች
አሁን ከክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በተላለፈልን መልዕክት መሰረት በነገው ዕለት ማለትም ዓርብ የካቲት 03/2015ዓ .ም በ ትምህርት ቤት ውስጥ በሚኖረው አጠቃላይ የመምህራን ስብሰባ ምክንያት ትምህርት ቤቱ ለተማሪዎች ሙሉ  ቀን ዝግ ሆኖ የሚቆይ መሆኑን እናሳውቃለን።
                                      ት/ቤቱ
224 views15:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-02-08 11:34:34
214 views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-27 16:03:46
455 views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-20 17:28:59 ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ቅዳሜ ጥር 13/2015 ዓ.ም የማጠቀለያ ፈተናን መሰረት ያደረገ የክለሳ ትምህርት (Saturday tutorial class)በተጠናከረ መልኩ የሚሰጥ መሆኑን እያሳወቅን በሰዓቱ ት/ቤት በመገኘት የክለሳት ምህርቱን እንድትከታተሉ እናሳስባለን ።
783 views14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 20:02:44 ለዶንቦስኮ ካቶሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ
ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ምንም እንኳ በነገው ዕለት ለግማሽ ቀን ት/ት እንደሚሰጥ ገልጸን የነበረ ቢሆንም  ከአዲስ አበባ ት/ቢሮ በተላለፈልን መልዕክት መሰረት ከጥምቀት  የከተራ  በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ መንገዶች ዝግ ሊሆኑ እና የትራንስፖርት እጥረት ሊኖር ስለሚችል በአዲስ አበባ ሁሉም ት/ቤቶች ዝግ እንዲሆኑ የተወሰነ በመሆኑ ነገ ረቡዕ ጥር 10/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር መሆኑን  እንገልፃለን።
269 views17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 14:21:30
281 views11:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-17 14:11:47
281 views11:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 13:14:42
198 views10:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-16 13:14:34
199 views10:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ