ዛሬ በአቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር አቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ከዳረጎት ሚዲያ ጋር በመተባበር የአባታችን የመጋቤ ምሥጢር አለቃ መሰረት ተሰማ ፶ቀን መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ዘጋቢ ትዕይንት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቴሌቪዥን ጣቢያ (EOTC TV) እያቀረቡ ይገኛሉ። - ክፍል አንድ ዘጋቢ ትዕይንቱ ባለፈው ሐሙስ የቀረበ ሲሆን ላመለጣችሁ ከታች በተጠቀሰው ሊንክ በፌስቡክ ገጻችን ላይ መመልከት ይችላሉ። - ክፍል ኹለት ዘጋቢ ትዕይንቱ ዛሬ ሐሙስ በEOTC TV ላይ በአቢላክ የቴሌቪዥን መርሐግብር ላይ ከምሽቱ 2 ሰዓት ጀምሮ መከታተል ትችላላችሁ። https://www.facebook.com/283653831831696/posts/1663763603820705/ #DaregotMedia https://t.me/daregot 1.9K viewsBereket Gudisa, edited 14:39