እንኳን ደስ አላችሁ ነፃ የስራ እድል ወደ ካናዳ ተዘጋጀሎት። የፕሪትራዶ ዲፓርትመንት ከሌሎች መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በ2015 በጀት አመት ለ561 ተማሪዎችና ምሩቃንን ከካናዳ በሚመጡ ታዋቂ ኤክስፐርቶች(መምህራን) አሰልጥኖ እና መልምሎ በ36 የስራ ዘርፎች የስራ እድልን ለመፍጠር ዲፓርትመንቱ ዝግጅቱን ጨርሷል። የስልጠና እና ምልመላ ሂደቱን ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ቶሮንቶ የፒኤችዲ ምሩቅ እዉቅ አስተማሪዎች በመወከል ይከናወናል፡፡ ለ3 ሰልጣኞች መቶ ሺህ ብር ሸልማት እና ለቀሪ ተወዳዳሪዎች በተሳትፎ የእዉቅና ሰርቴፊኬት (የምስክር ወረቀት) ይታደላሉ፡፡ ማንኛዉም አባል ስልጠናውን በአካል ውይም በድህረ-ገፅ(Online) የመሰልጠን ግዴታ አለበት። ምዝገባው እስከ ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም የሚያልቅ በመሆኑ አሁኑኑ የኮሚቴዉ አባል በመሆን የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ!!! አድራሻ፦ አዲስ አበባ፦ ሰሌክት ኮሌጅ(መገናኛ ደራርቱ ህንጻ 8ኛ ፎቅ) ዳማት ኮሌጅ(ፒያሳ) አዳማ፦ አዳማ ሞል 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5D ስልክ፦ +2519-05-666-999 ወይም +2519-12-219-931 ድህረ-ገፅ:- www.pretrado.com ኢሜይል:- info@pretrado.com 1.3K views11:45