የ4ኛዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የንግድ ቤት ጨረታ ነገ ጥር 3/2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በሰንጠረዡ ውስጥ በተጠቀሱት የመሸጫ ፕሮጀክቶች / ቦታዎች የሚጀመር መሆኑን የአ/አ ቤቶች ልማት ኮርፓሬሽን አስታወቀ ። 2.4K views12:09