በባለሥልጣኑ የማዕከል፣ የክፍለ ከተማ እና የወረዳ ጽ/ቤቶች የሚሰጡ የግንባታ ፈቃድ አገልግሎቶች ከዚህ በታች በተመለከተው መሠረት ይህን መመሪያና ስታንዳርድ፣ የሕንፃ ደንቡንና አዋጁን ድንጋጌዎች እንዲሁም ኢትዮጵያ ህንጻ ስታንዳርድ መሠረት በማድረግ ይከናወናሉ። 2.4K viewsedited 19:58