የአዲስ አበባ ካቢኔ በ2ኛ አመት 5ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ - የቃሊቲ ቱሉ ዲምቱ ቀለበት መንገድ ግንባታ ለማስጨረስ የኤግዚም ባንክ ብድር እስከሚለቀቅ ድረስ ከመንግስት በጀት በብድር መልክ ክፍያ እየተፈፀመ ፕሮጀክቱ እንዲጠናቀቅ ወስኗል፡፡ ምንጭ ፦ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት 2.0K viewsedited 16:11