Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል አልቀናውም፡፡ **** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድ | Commercial Bank of Ethiopia - Official

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል አልቀናውም፡፡
****
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን፣ በ14ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር በሲዳማ ቡና 2 ለ1 ተሸንፏል፡፡ የሲዳማ ቡና የማሸነፊያ ጎሎች በበዛብህ መለዬ 44' በሚካኤ ከፖሮል 90+3 ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን በሊጉ ባደረጋቸው 14 ጨዋታዎች ዘጠኙን አሸንፎ በሁለቱ አቻ በመለያየት በሦስቱ ተሸንፎ በ29 ነጥብ በሊጉ የደረጃ ሠንጠረዥ ሁለተኛ ጀረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡