አንድ ሰው ስለ ሕዝብ ይሞት ዘንድ ይሻላል። ዩሐ ፲፰፥፲፬ ስለ ሁላችን በደል በመስቀል ላይ ዕርቃኑን ያደረ፣ሐጢያታችንን ያጠበ፣ነቀፌታችንን ያስወገደ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!! ይህ ቀን የእኔ ና የእናንተ ድህነት መሠረት ቀን ነው። አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ሐጢያት የሌለበት ሐጢያት ሆኖ ተቆጠረ። ከዚህ የበለጠ ፍቅር ለማንም እንደሌለው፣የፍቅርን ምንነት፣የፍቅርን ጥግ አሳወቀን ኢየሱስ ቤዛ ሆኖ ሞተልን። ራስን በመግዛት፣በፀሎትና በመንፈስ መመላለስ ይሁንልን አሜን። 662 viewsEnoch , 19:07