Get Mystery Box with random crypto!

የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ

የቴሌግራም ቻናል አርማ buharimuslimamharic — የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
የቴሌግራም ቻናል አርማ buharimuslimamharic — የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
የሰርጥ አድራሻ: @buharimuslimamharic
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.86K
የሰርጥ መግለጫ

በቡኻሪና ሙስሊም ሳይገደብ በሌሎች የሐዲስ ሊቃውንቶች የተዘገቡ ነቢያዊ ሀዲሶችም ይቀርቡበታል።

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-02 06:18:41
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
393 viewsAbu Hanifa, 03:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:12:30
#አንዲት ስንዝር…

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا يَأْخُذُ أَحَدٌ شِبْرًا مِنَ الأرْضِ بِغَيْرِ حَقِّهِ، إِلّا طَوَّقَهُ اللَّهُ إلى سَبْعِ أَرَضِينَ يَومَ القِيامَةِ.﴾

“አንዳችሁ ለሱ ተገቢ ያልሆነን አንዲት ስንዝር መሬት አይዝም። በትንሳዔ ዕለት አላህ በሱ ላይ ሰባት መሬቶችን (ምድሮችን) በአንገቱ ላይ ቢያጠልቀበት እንጂ።”


ሙስሊም ዘግበውታል:1661

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
901 viewsAbu Hanifa, 11:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 06:17:44
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
996 viewsAbu Hanifa, 03:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:35:35
#ዱዓ

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

۔إِذا ماتَ الإنْسانُ انْقَطَعَ عنْه عَمَلُهُ إِلّا مِن ثَلاثَةٍ…   أَوْ وَلَدٍ صالِحٍ يَدْعُو له.﴾

“የሰው ልጆች ስራ በሚሞቱ ግዜ ይቋረጣል። ሶስት አይነት ነገሮች ሲቀሩ… ከዛ ውስጥ አንዱ፦ ለሱ ዱዓ የሚያደርግለት መልካም ልጅ ነው።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 1631

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
406 viewsAbu Hanifa, 09:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 08:20:38
#ከእሳት ውስጥ ነው…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ما كان أسفَلَ مِنَ الكَعبَيْنِ مِنَ الإزارِ؛ فهو في النّارِ﴾

“ልብሱን (ኢዛሩን) ከቁርጭምጭሚት በታች አውርዶ የለበሰ ከእሳት ውስጥ ነው።”

ቡኻሪ ዘግበውታል: 5787

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
625 viewsAbu Hanifa, 05:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 06:02:35
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
699 viewsAbu Hanifa, 03:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 11:56:46
#የቁልሁላሁ አሀድ ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَيَعْجِزُ أحَدُكُمْ أنْ يَقْرَأَ في لَيْلَةٍ ثُلُثَ القُرْآنِ؟ قالوا: وكيفَ يَقْرَأْ ثُلُثَ القُرْآنِ؟ قالَ: {قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ} تَعْدِلُ ثُلُثَ القُرْآنِ.﴾

“ከናንተ አንዳችሁ በለሊት ውስጥ የቁርአንን አንድ ሶስተኛ መቅራት ያቅተዋልን? ሲሉ። ሶሃቦችም፦ እንዴት አድርገን ነው የቁርአንን አንድ ሶስተኛ መቅራት የምንችለው? ሲሉ። ‘ቁልሁላሁ አሀድን መቅራት የቁርአንን አንድ ሶስተኛ ትስተካከላች’ አሉ።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 811

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
1.1K viewsAbu Hanifa, 08:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 06:11:47
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
1.1K viewsAbu Hanifa, 03:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 15:45:40
#ቅድሚያ ተውሒድ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿كلُّ ذنبٍ عسى اللهُ يغفرُهُ، إلّا مَنْ مات مُشرِكًا،﴾

“አላህ የታመፀባቸውን ሁሉንም ወንጀሎች ምህረት ያደርጋል። በሱ ላይ አጋርቶ የሞተ ሲቀር።”

አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 4270

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
1.4K viewsAbu Hanifa, 12:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 06:08:59
#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
1.3K viewsAbu Hanifa, 03:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ