ማኔጅመንት አባላትን ወክለው የድርጅታችን ፋይናንስ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ታዲዮስ አስራት በባህርዳር ከተማ በመገኘት በክልሉ ባሉ ከ 7 በላይ የIBO ቢሮዎችን በመጎብኘት እና ከ 3፡00 ሠዓት በበለጠ ሰፊና ጥልቅ ውይይት በማድረግ የነበረባቸውን ችግሮችንም በደንብ አድምጠው ችግሮቹንም በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፍታት እና ከጎናቸው በመሆን አብሮነታቸውን በማሳየት እና የተሻሉ ሀሳቦችንም በማንጸባረቅ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። #photo https://t.me/PhotoGalleriesbtsc ባለራዕይ፣ ቅን፣ ጤናማ እና ባለፀጋ ትውልድን መፍጠር! አዲስ አበባ፣ ቦሌ ክፍለ-ከተማ፣ ወረዳ 3 ሽልም ህንፃ 4ተኛ ፎቅ www.alphagenuine.com +251930020395 Bole Branch +251903441155 Adama Branch 5.7K viewsBTSc DM, 20:47