አርጀንቲናዊው የሰባት ጊዜ ባሎን ዶር አሸናፊ ሊዮኔል ሜሲ አዲሱ ክለቡን ኢንተር ሚያሚ በአምበልነት እንዲመራ መመረጡን አሰልጣኝ ታታ ማርቲኖ ይፋ አድርገዋል ። #𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical 2.9K viewsSanti rox, 18:52