ሰላም ምርጦቻችን እንዴት ናችሁ በጉጉት ስንናፍቀው የነበረው #የanniversary ፕሮግራም እንሆ #አንድ_ቀን ብቻ ቀርቶታል እናንተም #ምርጦቻችን(graduates ) እየተዘጋጃቹ እንዳለ ተስፋ እናደርጋለን። ስትመጡ #የምታርፉበት_ማደሪያ #እየተዘጋጀ ስለሆነ በማደሪያ በኩል ሀሳብ አይግባችሁ ። በፕሮግራማችን አርብ 11:30 ጀምሮ #በሙሉ ወንጌል ቸርች ይጀምራል ቅዳሜ ጠዋት 3:00-6:00 ከሰዓት 8:30 ጀምሮ እሁድ 8:30 ጀምሮ #በእያንዳንዱ_የፕሮግራም_ቀን_ላይ_የእናንተ_መገኘት_አስፈላጊ_ስለሆነ_በተቻላቹ_መጠን_አርብ_ለመግባት_ሞክሩ። በጌታ ፍቅር #REMNANTS_OF_KINGDOM #ኢቫሱ/EvaSUE 84 views06:32