የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ጋር ምሽት 1፡00 ላይ ለሚያደርገው ጨዋታ የመጀመርያ 11 ተሰላፊዎች፦ ግብ ጠባቂ 22 ተክለማርያም ሻንቆ ተከላካዮች 15 አስቻለው ታመነ 4 ምኞት ደበበ 20 ረመዳን የሱፍ 2 ሱሌማን ሀሚድ አማካዮች 8 አማኑኤል ዮሐንስ 3 መስኡድ መሀመድ 7 ሱራፌል ዳኛቸው አጥቂዎች 11 አማኑኤል ገብረ ሚካኤል 10 አቡበከር ናስር 27 ዳዋ ሆቴሳ @EFF 6.2K viewsKeben_"KB", 15:56