የፈተና ቀን: እሁድ ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጽሁፍ ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ የስም ዝርዝር እና የፈተና ቦታ እንድትመለከቱ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ በፈተናው ቀንና ቦታ እንድትገኙ እየጠየቅን ማንኛውም አይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ/ሞባይል/ በፈተና ቦታ ይዞ መገኘት የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ Please Dont forget to share/ Telegram:-https://t.me/BethelJob https://t.me/bethelgroup 656 viewsZerihun Tsegaye, 12:24