በዛሬው ዕለት በዕጣ ለባለዕደለኞች የሚቀርቡት ቤቶች ከላይ በፎቶ የምትመለከቷቸው ናቸው።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ ቤቶቹ በተሻለ ጥራት ፤ የግንባታ ጥራት ችግሮችን በመቅረፍ በተሻለ ሁኔታ በመገንባት የተዘጋጁ ናቸው ብሏል።
ለዕጣ የቀረቡ ቤቶች የሚገኙባቸው ሳይቶች፣ የ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ፦
- አያት 2፤
- ቦሌ በሻሌ፤
- ቡልቡላ ሎት 2
በ20/80 ቤት ልማት ፕሮግራም ፦
- በረከት፤
- ቦሌ አራብሳ (ሳይት 3፤5፤6)፤
- ወታደር፤
- የካ ጣፎ፤
- ጀሞ ጋራ፤
- ጎሮ ስላሴ፤
- ፉሪ ሃና እና ፋኑኤል ናቸው፡፡
ውድ ቤተሰቦቻችን ፤ አጠቃላይ የዕጣ አወጣጥ ስነስርዓቱን እየተከታተልን ምንልክላችሁ ይሆናል።