በቅዱስ ገብርኤል ብስራት ያለዘርአብሲ ከድንግል ማርያም ሲወለድ ሁሉ ያለው አንዳች ያልጎደለበት በሰማይ እጅ ያልተሰራ ግዛት ያለው እርሱ ምንም እንደሌለው በከብቶች በረት ተወለደ። ለፕሮፋይል የሚሆኑ ምስሎች https://t.me/+TUu8EbLtHiL6Wxd5 @BestAmharic_Quotes ሼር 26.4K viewsedited 09:54