Get Mystery Box with random crypto!

ከሀብቴ ፕሮጀክት የተገኘው እና በጣናው ሞገድ ባህርዳር ከነማ B ቡድን ጥሩ ጊዜን አሳልፎ ላለፉት | የጣናዉ ሞገድ ባህርዳር ከነማ

ከሀብቴ ፕሮጀክት የተገኘው እና በጣናው ሞገድ ባህርዳር ከነማ B ቡድን ጥሩ ጊዜን አሳልፎ ላለፉት 2 አመታቶች በዋናው ቡድን ያሳለፈው ጸባየ ሰናዩ ወደ ፊት ከቡድናችን አልፎ ለሀገራችን ጥሩ ግልጋሎትን ይሰጣሉ ተብሎ ከሚታመንባቸው ታዳጊዎች አንዱ የሆነው 1.81m የሚረዝመው እና 71kg የሚመዝነው የአማካኝ ክፍሉ ተጨዋች ጌታቸው አንሙት ለ ተጨማሪ ለ4 አመታቶች በሞገደኞቹ ቤት የሚያቆየውን ውል አራዝሟል

@bdrfc
@bdrfc