የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ አባይነህ ጉጆ በአርትስ ቲቪ በተጋባዥ እንግድነት ይቀርባሉ. ትምህርትና አካል ጉዳተኞች፣ አካል ጉዳተኛ ወጣቶች በትምህርት እና በስራ እድል ፈጠራ ላይ ያላቸዉ ተሳትፎ፣ አካል ጉዳተኛ ወጣቶች በትምህርት እና በስራ እድል ፈጠራ ንቁ ተሳትፎ እንዳያደርጉ የሚያደርጋቸዉ እንቅፋቶች ፣ አካል ጉዳተና ወጣቶችና ስራ ፈጠራ ፣ማህበሩ እንቅስቃሴ ፣ ማስተርካርድ ፋዉንዴሺ ድጋፍ/ ሚና ለአካል ጉዳተኞች ላይ ትኩረት የሚያደርጉ ጥያቄዎች ይነሳሉ. የውይይት ርዕስ ፡ አካል ጉዳተኛ ወጣቶች በትምህርት እና በስራ እድል ፈጠራ ላይ ንቁ ተሳታፊ እንዳይሆኑ የሚገጥማቸው ተግዳሮቶች እና ሊወሰዱ የሚገባቸው የመፍትሔ እርምጃዎች በዚህ ፕሮግራም ላይ ምን እንጠይቅላቹ ? እንዲነሱ ምትፈልጉትን ጥያቄዎች ኮሜንት ላይ አስቀምጡልን! @awaqiethiopia 13.7K views12:26