በመቀለ ከተማ ላይ ተፈፀመ በተባለ የአውሮፕላን ጥቃት 4 ሰዎች መገደላቸውን እና በጥቃቱ ሌሎች 9 ሰዎች መጎዳታቸውን የዓይን እማኞች እና የሆስፒታል ምንጮች መናገራቸውን የጀርመን ድምፅ ዘግቧል።
የኢትዮጵያ መንግሥት አየር ኃይል በትግራይ «ወታደራዊ ስፍራዎች ላይ ብቻ ያነጣጠረ» ጥቃት መፈፀሙን አስታወቋል።
በሰላማዊ ሰዎች መኖርያ አካባቢ ተፈፅሟል ተብሎ በትግራይ አማፅያን የቀረበበትን ክስም ዉድቅ አድርጓል።
#ArifNeger
#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News
ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger
ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!