2022-07-02 23:24:26
Thank U for question
የክፍሉ ጭብጥ በእስራኤል ላይ #የደረሰዉ በእኛም እንዳይደርስ #እንጠንቀቅ የሚል ነዉ።
“ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ #ይጠንቀቅ።”
1ኛ ቆሮንቶስ 10፥12
ስለዚህ በዚ #Context ከ ቁጥር 1-13 የሚያወራዉ እናንተም መና በልተዉ ባህር ተሻግረዉ ከብዙ አምልጠዉ ምድረ በዳ እንደቀሩት #በማጉረምረም ፤ #በመፈታተን ጣኦትን በማምለክ ፤በመዘሞት አትታለሉ ተጠንቀቁ ነዉ።
ሌላዉ ሚስጥር ያለዉ ግን የሚመስለዉ የሚለዉ ቃል ጋር ነዉ። ሚስጥሩ ደግሞ እንደቆመ እየመሰለዉ ያለዉ ሰዉ መቆሙን ያረጋግጥ እርግጠኛ አይደለምና መቆሙን እርግጠኛ ይሁንበት ቆሜአለዉ ይበል Coz በመቆሙ እርግጠኛ ስላልሆነ ይወድቃልና ነዉ።
ሌላኛዉ አንድምታዉ ደግሞ መቆሙ እሰየዉ ነዉ እንኳን ቆመ ነገር ግን በጥንቃቄ ይቁም ሚፈለገዉ መቆሙ ነዉ ነገር ላለመዉደቅ በጥንቃቄ ይቁም ድነትን ላለመጣል ፀንቶ ይቁም ድኜአለዉ እያለ ተታለዉ ምድረበዳ እንደቀሩቱ ለምሳሌ ጳዉሎስ እንዳነሳቸዉ እስራኤላውያን እንዳይወድቅና ምድረ በዳ እንዳይቀር ሌላ የሚሰዋ በግ የለም መዳኑን ቸል አይበል ይቁም ነገር ግን በጥንቃቄ ይቁም በጥንቃቄ ቆሞ ከወደቀ ይነሳል ያለበለዚያ በምድረ በዳ እንደቀሩቱ ይቀራል። ፍርዱም ይብስበታል ነዉ።
By Z Wey በማስተዋል ደጋግመህ አይተኸዉ አብርሆቱን ካገኛችሁት አስደናቂ እና ነፃ የሚያወጣ እዉነት ዉስጡ አለበት ቃሉ!
#ቁልፍ_ቃል_በተጠንቀቅ_ቁም
“ስለዚህ ተደላድዬ #ቆሜአለሁ_የሚል ቢኖር እንዳይወድቅ #ይጠንቀቅ።” አይቁም ሳይሆን በተጠንቀቅ ይቁም
1ኛ ቆሮንቶስ 10፥12 (አ.መ.ት)
67 viewsBrother Abinet Bekele, 20:24